የዲጂታል መታወቂያ ኅትመት በሐዋሳ፣ አዳማና ወላይታ ሶዶ!!
🪪 የዲጂታል መታወቂያ ኅትመት በሐዋሳ፣ አዳማና ወላይታ ሶዶ!! ቀድሞ ከጀመረበት አዲስ አበባ በተጨማሪ በሐዋሳ፣ አዳማና ወላይታ ሶዶ ከተሞች የዲጂታል መታወቂያ ኅትመት አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል፡፡ 👉 ቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/uecbbr ላይ ‘’NID (Fayda) Printing’’ በሚለው መተግበሪያ ተጠቅመው የካርድ ኅትመትዎን በቀላሉ ይዘዙ! እንደምርጫዎ በ6 የሥራ ሰዓታት፣ በ2 ቀናት ወይም በ7 ቀናት ውስጥ በመረጡት የመረከቢያ ቀንና ቦታ ይረከቡ፡፡ 🔗 በአቅራቢያዎ የሚገኙ የመረከቢያ ቦታዎችን ለመመልከት፡ https://bit.ly/40efSUZ ቴሌብር - እጅግ...

Read More

1 Answers 0 Shares