የዲጂታል መታወቂያ ኅትመት በሐዋሳ፣ አዳማና ወላይታ ሶዶ!!
🪪 የዲጂታል መታወቂያ ኅትመት በሐዋሳ፣ አዳማና ወላይታ ሶዶ!!
ቀድሞ ከጀመረበት አዲስ አበባ በተጨማሪ በሐዋሳ፣ አዳማና ወላይታ ሶዶ ከተሞች የዲጂታል መታወቂያ ኅትመት አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል፡፡
👉 ቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/uecbbr ላይ ‘’NID (Fayda) Printing’’ በሚለው መተግበሪያ ተጠቅመው የካርድ ኅትመትዎን በቀላሉ ይዘዙ!
እንደምርጫዎ በ6 የሥራ ሰዓታት፣ በ2 ቀናት ወይም በ7 ቀናት ውስጥ በመረጡት የመረከቢያ ቀንና ቦታ ይረከቡ፡፡
🔗 በአቅራቢያዎ የሚገኙ የመረከቢያ ቦታዎችን ለመመልከት፡ https://bit.ly/40efSUZ
ቴሌብር - እጅግ...
Read More
1 Answers
0 Shares