🪪 የዲጂታል መታወቂያ ኅትመት በሐዋሳ፣ አዳማና ወላይታ ሶዶ!!

ቀድሞ ከጀመረበት አዲስ አበባ በተጨማሪ በሐዋሳ፣ አዳማና ወላይታ ሶዶ ከተሞች የዲጂታል መታወቂያ ኅትመት አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል፡፡

👉 ቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/uecbbr ላይ ‘’NID (Fayda) Printing’’ በሚለው መተግበሪያ ተጠቅመው የካርድ ኅትመትዎን በቀላሉ ይዘዙ!

እንደምርጫዎ በ6 የሥራ ሰዓታት፣ በ2 ቀናት ወይም በ7 ቀናት ውስጥ በመረጡት የመረከቢያ ቀንና ቦታ ይረከቡ፡፡

🔗 በአቅራቢያዎ የሚገኙ የመረከቢያ ቦታዎችን ለመመልከት፡ https://bit.ly/40efSUZ


ቴሌብር - እጅግ ቀላል፣ ፈጣን፣ ምቹ እና አስተማማኝ!

#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia