0.ኢትዬ 130 ነፃ እና ፓርሚየም ሽልማት ቀስ ብላችሁ አስወጣችሁት ህብረተሰብ ሳይጠይቅ 1 .ጌሙ እራሱ በጣም በቀላሉ ክራክ አርጎ በነፃ መጫወት ይቻል ነበር 2 .ውል ስምምነት የለውም ስምምነቱን በፈለገው መንገድ ይለውጣል 3. ተሸላሚዋች የቴሌ ሰራተኛ ጋር ዝምድና አላቸው 4 .አልጎሪዝሙ ውስጥ የማሸነፍ እድል የለውም  4.ገንዘብ ያለፈቃድ በየቀኑ መቁረጥ ማለት ቴሌ ያለኔ ፈቃድ አካውንቴን ገብቶ ማዘዋወር ይችላል በየቀኑ ፍቃድ መጠየቅ ነበረበት አመኔታየን ቀንሳታል  5 .ፕሮጀክቱ ገቢ 100 እጥፍ ሳያስገባ አይሸልምም ከሸለመም አንድ ነው  6. የተከተላችሁት ጤናማ ማርኬቲንግ ፕሪስፕል አይደለም  7. አሻም ቴሌ እራሱ ቀስ ብላችሁ ደብቃችሁት ማህበረሰብ እንዳያስተውለው ለው አወጣችሁት  8.ቴሌ የህንድና የቻይናን ማርኬት ፕሪስፕል ከሚያራምድ የራሳችን የኢትዬፓያ ባህልና የህብረተሰብን ክብር በሚጠብቅ መልኩ የራሱን አገረኛ ስትራቴጂ ቢኖረው 10 ነፃ ያንድ አመት ከስልክ ጋር ብላችሁ ከሁለት ወር በኀላ አለህ እያለ አያስጠቅምም ስካም ነው ቢያስጠቅም እንካን የኛን ብር ጨርሰን ዜሮ ሲሆን ነው ምንጠቀመው እንጂ መጀመሪያ ነፃውን አያስጠቅምም :: በአጠቃላይ ሰው ደም እያወቀ ሲለሚሄድ እንደዚህ ጌም ነገር ላይ ቴሌ ገብቶ ህዝብን ባይዘርፍ ህብረተሰብን ጠቃሚ ያረገ ማርኬቲንግ ስርአት ይኑራችሁ አንድ ጥራቱን የጠበቀ ሆስፒታል እስኪ ቴሌ በስሙ ይስራ እና ገቢ ያግኝ ቱሪዝም ጋር በማስተሳሰር እስከ አንድ አገርን ሚወክል ታዋቂ ደራሲያን የደረሱትን ፊልም ስፓሰር አርግ ያዘጋጅ መፃፍ ስፓሰር አርግ ገቢ ማመንጨት እንጂ አንድ ህፃን ምንም ማታውቅ ብራንድ አምባሳደር ብሎ ከሚለጥፍ ልጅታን በድብቅ ረድቶ ብራንድ አንባሳደር መሆን ያለበት ስንት ላገሩ በዘርፋ ህይወቱን ሰቶ ሚሰራ አለ ::አንዳንዴ መብታችን ሲጣስ ፍርድ ቤት ሄደን ተቋሙን መክሰስ ብንችል እና ተቃሙ ቢቀጣ ይስተካከል ነበር ተቋሙ ማንም አይከሰኝም ቢከሰኝም ምንም አያመጣም ብሎ አይንቀባረርብናል እውነት ቴሌ መብራት ሀይል ግለሰብ ለምንድነው ሲበደል ሄዳ ከሳ መብቱን ማስከበር ቢችል ይስተካከሉ ነበር መቀጫ እየፈሩ ::የሚያስፈርሙን ውሉ እና ደንብ ግዴታ መብት  ለነሱ ሲሆን ይሰራል ለኛ ሲሆን አይሰራም