ይድረስ #ኢትዮ-ቴሌኮም-ኮርፖሬሽን
በአፋር ክልል ሰሜናዊ ዞን መቀመጫ የሆነችው #አብአላ ከተማን ጨምሮ በዞኑ ስር የሚገኙ ወረዳዎች ላይ ከሰሜን ጦርነት በኋላ ወደ መደበኛ የኔትወርክ አገልግሎት ያልተመለሱ ወረዳዎች እንዳሉ ይታወቃል ፤ ከሞላ ጎደል አገልግሎቱን የተጀመረባቸው አከባቢዎች ላይ 3G ኔትወርክ ብቻ በመሆኑ መንግስታዊ ተቋማትም ሆነ ህብረተሰቡ እለት ተእለት ክንዋኔዎች እያስተጓጎለ ይገኛል!
@ethiotelcom
በአፋር ክልል ሰሜናዊ ዞን መቀመጫ የሆነችው #አብአላ ከተማን ጨምሮ በዞኑ ስር የሚገኙ ወረዳዎች ላይ ከሰሜን ጦርነት በኋላ ወደ መደበኛ የኔትወርክ አገልግሎት ያልተመለሱ ወረዳዎች እንዳሉ ይታወቃል ፤ ከሞላ ጎደል አገልግሎቱን የተጀመረባቸው አከባቢዎች ላይ 3G ኔትወርክ ብቻ በመሆኑ መንግስታዊ ተቋማትም ሆነ ህብረተሰቡ እለት ተእለት ክንዋኔዎች እያስተጓጎለ ይገኛል!
@ethiotelcom
ይድረስ #ኢትዮ-ቴሌኮም-ኮርፖሬሽን
በአፋር ክልል ሰሜናዊ ዞን መቀመጫ የሆነችው #አብአላ ከተማን ጨምሮ በዞኑ ስር የሚገኙ ወረዳዎች ላይ ከሰሜን ጦርነት በኋላ ወደ መደበኛ የኔትወርክ አገልግሎት ያልተመለሱ ወረዳዎች እንዳሉ ይታወቃል ፤ ከሞላ ጎደል አገልግሎቱን የተጀመረባቸው አከባቢዎች ላይ 3G ኔትወርክ ብቻ በመሆኑ መንግስታዊ ተቋማትም ሆነ ህብረተሰቡ እለት ተእለት ክንዋኔዎች እያስተጓጎለ ይገኛል!
@ethiotelcom
