• ይድረስ #ኢትዮ-ቴሌኮም-ኮርፖሬሽን

    በአፋር ክልል ሰሜናዊ ዞን መቀመጫ የሆነችው #አብአላ ከተማን ጨምሮ በዞኑ ስር የሚገኙ ወረዳዎች ላይ ከሰሜን ጦርነት በኋላ ወደ መደበኛ የኔትወርክ አገልግሎት ያልተመለሱ ወረዳዎች እንዳሉ ይታወቃል ፤ ከሞላ ጎደል አገልግሎቱን የተጀመረባቸው አከባቢዎች ላይ 3G ኔትወርክ ብቻ በመሆኑ መንግስታዊ ተቋማትም ሆነ ህብረተሰቡ እለት ተእለት ክንዋኔዎች እያስተጓጎለ ይገኛል!

    @ethiotelcom
    ይድረስ #ኢትዮ-ቴሌኮም-ኮርፖሬሽን በአፋር ክልል ሰሜናዊ ዞን መቀመጫ የሆነችው #አብአላ ከተማን ጨምሮ በዞኑ ስር የሚገኙ ወረዳዎች ላይ ከሰሜን ጦርነት በኋላ ወደ መደበኛ የኔትወርክ አገልግሎት ያልተመለሱ ወረዳዎች እንዳሉ ይታወቃል ፤ ከሞላ ጎደል አገልግሎቱን የተጀመረባቸው አከባቢዎች ላይ 3G ኔትወርክ ብቻ በመሆኑ መንግስታዊ ተቋማትም ሆነ ህብረተሰቡ እለት ተእለት ክንዋኔዎች እያስተጓጎለ ይገኛል! @ethiotelcom
    Yay
    1
    0 Answers 0 Shares