• #ለጥንቃቄ_ይነበብ #እንዳትሸወዱ

    ዛሬ ጠዋት አንድ የቅርብ ወዳጄ Solomon Girmay
    የእጅ ስልክ ላይ ተደወለ። (የደዋዩ ቁጥር +251970843947)

    ደዋዩ ረጋ ባለና በትህትና በተሞላ መንፈስ ከሰላምታ በኋላ የሚደውለው 'ከኢትዮቴሌ' መሆኑን ገልፆ ይህን ቀጠለ . . .

    ደዋይ:- "በዚህ ስልክ ቁጥር ቴሌብር ይጠቀማሉ?"

    ባለስልክ:- "አዎ እጠቀማለው።"

    ደዋይ:- "በጣም ጥሩ። የቴሌብር አካውንቶ በኛ ሲስተም ላይ ፌል እያደረገ መሆኑን ያሳያል ይህን ለማስተካከል ነው የደወልኩሎት የሚስጥር ቁጥሮን ይንገሩኝ። . . ."

    ባለስልክ:- "ደሞ በዚህ መጣችሁ! . . . "

    ደዋይ:- "እባክዎ ደንበኛችን አይናደዱ እርሶን ለመርዳት ነው የደወል . . ."

    አልጨረሰውም ያልኳችሁ ወዳጄ ስልኩን ዘግቶ ሪፖርት በማድረግ ሃላፊነቱን ተወጥቶ ጉዳዩን አጫወተኝ።

    #እናም . . . አጭበርባሪዎች መንገድና ስልት እየቀያየሩ ለማታለል ይሞክራሉ። "ህጋዊ" መስሎ ለመታየትም የማይሉት ነገር የለም። ተጠንቀቁ!

    #ኢትዮቴሌ በምንም አይነት መልኩ የቴሌብር ደንበኞቹን "የሚስጥር ቁጥራችሁን ንገሩኝ" #አይልም

    አጭበርባሪው የደወለበት ስልክ ቁጥር ከላይ ያስቀመጥኩት ነው። Truecaller ን የመሳሰሉ "Reverse phone number lookup" search engine ላይ ብፈልገውም ላገኘው አልቻልኩም። ነገር ግን የስልኩን ባለቤት ማወቅ ለኢትዮቴሌ እጅግ ቀላሉ ነገር ነውና በፍጥነት እርምጃ ሊወስድበት ይገባል።

    #በተጨማሪም የኢትዮቴሌ ሪፖርት የመቀበል መንገድ በፍጥነት ሊስተካከል ይገባል። ምክንያቱም አንዱጋር ሲደወል ወይም SMS ሲላክ ወደሌላኛው ይመራል ሌላኛው ሌላኛውን Suggest ያደርጋል። ይህ ደሞ ደንበኛውን ያሰለቻል። Fraud የሆኑ ነገሮችን ሪፖርት የማድረግ ባህልን ያቀጭጫል።

    ደረጀ ነኝ

    #ሰናይ_ጊዜ
    #ለጥንቃቄ_ይነበብ #እንዳትሸወዱ‼️ ዛሬ ጠዋት አንድ የቅርብ ወዳጄ [984863639] የእጅ ስልክ ላይ ተደወለ። (የደዋዩ ቁጥር 👉 +251970843947) ደዋዩ ረጋ ባለና በትህትና በተሞላ መንፈስ ከሰላምታ በኋላ የሚደውለው 'ከኢትዮቴሌ' መሆኑን ገልፆ ይህን ቀጠለ . . . ደዋይ:- "በዚህ ስልክ ቁጥር ቴሌብር ይጠቀማሉ?" ባለስልክ:- "አዎ እጠቀማለው።" ደዋይ:- "በጣም ጥሩ። የቴሌብር አካውንቶ በኛ ሲስተም ላይ ፌል እያደረገ መሆኑን ያሳያል ይህን ለማስተካከል ነው የደወልኩሎት የሚስጥር ቁጥሮን ይንገሩኝ። . . ." ባለስልክ:- "ደሞ በዚህ መጣችሁ! . . . " ደዋይ:- "እባክዎ ደንበኛችን አይናደዱ እርሶን ለመርዳት ነው የደወል . . ." አልጨረሰውም ያልኳችሁ ወዳጄ ስልኩን ዘግቶ ሪፖርት በማድረግ ሃላፊነቱን ተወጥቶ ጉዳዩን አጫወተኝ። #እናም . . . አጭበርባሪዎች መንገድና ስልት እየቀያየሩ ለማታለል ይሞክራሉ። "ህጋዊ" መስሎ ለመታየትም የማይሉት ነገር የለም። ተጠንቀቁ! #ኢትዮቴሌ በምንም አይነት መልኩ የቴሌብር ደንበኞቹን "የሚስጥር ቁጥራችሁን ንገሩኝ" #አይልም‼️ አጭበርባሪው የደወለበት ስልክ ቁጥር ከላይ ያስቀመጥኩት ነው። Truecaller ን የመሳሰሉ "Reverse phone number lookup" search engine ላይ ብፈልገውም ላገኘው አልቻልኩም። ነገር ግን የስልኩን ባለቤት ማወቅ ለኢትዮቴሌ እጅግ ቀላሉ ነገር ነውና በፍጥነት እርምጃ ሊወስድበት ይገባል። #በተጨማሪም የኢትዮቴሌ ሪፖርት የመቀበል መንገድ በፍጥነት ሊስተካከል ይገባል። ምክንያቱም አንዱጋር ሲደወል ወይም SMS ሲላክ ወደሌላኛው ይመራል ሌላኛው ሌላኛውን Suggest ያደርጋል። ይህ ደሞ ደንበኛውን ያሰለቻል። Fraud የሆኑ ነገሮችን ሪፖርት የማድረግ ባህልን ያቀጭጫል። 🤦‍♂️ ደረጀ ነኝ #ሰናይ_ጊዜ 🙏
    Like
    Love
    Yay
    3
    8 Answers 1 Shares
  • ኢትዮ ቴሌኮም ያመጣው መልቲ ሲም የሚባል ከጥቅሙ ጉዳቱ እንደሚያመዝን እየገባኝ ነው። ምክንያቱም
    1ኛ፡ ሰራቶኞቹም ስለዚህ ፕሮዳክት ብዙም እውቅና ያላቸው አይመስሉም።
    2ኛ፡ አንደኛው ሲም ቢሰራም ባይሰራም ሰው ሲደውል ለተቀባዩ ምንም ነገር ሳያሳይ ለደዋዩ ግን ዝምብሎ ይጠራል። አንዱን ስዊች አድርጌ አንዱን ስልክ እያወራሁበት ሌላ ሰው ሲደውል እንኳ መስመሩ እንደተያዘ አያሳውቅም ዝምብሎ ነው የሚጠራው።
    3ኛ፡ አንዱ ሲም ቢጠፋ የጠፋውን ብቻ ለይተው መዝጋት አይችሉም። እኔ ይሄ ገጥሞኛል ዋናው ሲም ከእኔ ጋ ነው ሁለተኛው ግን ጠፍቶኛል እናም በሶሻል ሚዲያው እና በ8994 ላይ ዝጉልኝ ወይ መፍትሄውን ንገሩኝ ስላቸው በአቅራቢያህ የሚገኝ የሽያጭ ማእከል በመሄድ ይጠይቁ ይሉኛል። ወደ ሽያጭ ማዕከል ሄጄ ስጠይቅ ደግሞ እኛ መዝጋት አንቺልም ሁለተኛውን ሲም መዝጊያ ኦፕሽን የለውም እናም 8994 ላይ ጠይቅ እያሉ ሲያደክሙኝ ያለ መፍትሄ ዝም አልኩ። አሁን አንዱ ሲም ጠፍቶኛል ሌላ ሰው አግኝቶት ከሆነም ከዚህኛው ሲም የሞላሁትን ካርድም ሆነ ፓኬጅ ሁሉንም መጠቀም ይችላል። ከዛ ላይ አደገኛ ወንጀልም ሊፈፀምበት ይችላል። እንዲሁም ስልኬ ዝግ ቢሆንም መስመሩን እያወራሁበትም ቢሆን ሰው ሲደውል ለደዋዮቹ ዝም ብሎ ነው የሚጠራው አሁን ለማን አቤት ይባላል። ኢትዮ ቴሌኮም ሆይ ይሄን ችግር በቶሎ ብታዩት ስል በትህትና እጠይቃለሁ።
    ኢትዮ ቴሌኮም ያመጣው መልቲ ሲም የሚባል ከጥቅሙ ጉዳቱ እንደሚያመዝን እየገባኝ ነው። ምክንያቱም 1ኛ፡ ሰራቶኞቹም ስለዚህ ፕሮዳክት ብዙም እውቅና ያላቸው አይመስሉም። 2ኛ፡ አንደኛው ሲም ቢሰራም ባይሰራም ሰው ሲደውል ለተቀባዩ ምንም ነገር ሳያሳይ ለደዋዩ ግን ዝምብሎ ይጠራል። አንዱን ስዊች አድርጌ አንዱን ስልክ እያወራሁበት ሌላ ሰው ሲደውል እንኳ መስመሩ እንደተያዘ አያሳውቅም ዝምብሎ ነው የሚጠራው። 3ኛ፡ አንዱ ሲም ቢጠፋ የጠፋውን ብቻ ለይተው መዝጋት አይችሉም። እኔ ይሄ ገጥሞኛል ዋናው ሲም ከእኔ ጋ ነው ሁለተኛው ግን ጠፍቶኛል እናም በሶሻል ሚዲያው እና በ8994 ላይ ዝጉልኝ ወይ መፍትሄውን ንገሩኝ ስላቸው በአቅራቢያህ የሚገኝ የሽያጭ ማእከል በመሄድ ይጠይቁ ይሉኛል። ወደ ሽያጭ ማዕከል ሄጄ ስጠይቅ ደግሞ እኛ መዝጋት አንቺልም ሁለተኛውን ሲም መዝጊያ ኦፕሽን የለውም እናም 8994 ላይ ጠይቅ እያሉ ሲያደክሙኝ ያለ መፍትሄ ዝም አልኩ። አሁን አንዱ ሲም ጠፍቶኛል ሌላ ሰው አግኝቶት ከሆነም ከዚህኛው ሲም የሞላሁትን ካርድም ሆነ ፓኬጅ ሁሉንም መጠቀም ይችላል። ከዛ ላይ አደገኛ ወንጀልም ሊፈፀምበት ይችላል። እንዲሁም ስልኬ ዝግ ቢሆንም መስመሩን እያወራሁበትም ቢሆን ሰው ሲደውል ለደዋዮቹ ዝም ብሎ ነው የሚጠራው አሁን ለማን አቤት ይባላል። ኢትዮ ቴሌኮም ሆይ ይሄን ችግር በቶሎ ብታዩት ስል በትህትና እጠይቃለሁ።
    Like
    Haha
    2
    4 Answers 0 Shares